18/08/2026
የደብረታቦር ተጓዦቻችን በሰላም ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገብተዋል
አዲስ አበባ - ቴልአቪቭ
ተጓዦች ጉዞአችውን ከለሊቱ 8፡00 ሰዓት ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስተን ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ቴልአቪቭ ቤንጎርዮን አየር ማረፊያ ደርሰናል ከዚያም አስፈላጊውን የኢሚግሬሽን ስርዓት ፈፅመን ስንጨርስ የTWT የኤጀንሲው ባልደረቦች ተቀብለውናል እቃችንን በተዘጋጀልን አውቶቡስ ጭነን ወደ ናዝሬት ከተማ ተጉዘን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ብሥራት የተቀበለችበትን፣ከምንጭ ውሃ ትቀዳበት የነበረበትን ፣ በጫማዋ ለውሻ ውሀ ያጠጣችበትንና ቤተ ዮሴፍ የተባለውን ቅዱሳት ሥፍራዎች ተሳልመን ምሳ በናዝሬት ተመግበን አዳር ናዝሬት በፕላዛ ሆቴል ፡፡