Biruk city taxi service

Biruk city taxi service thanking

07/02/2025
01/02/2025
02/12/2024

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባልደረባ ወድቆ ያገኙትን 50 ሺህ ዶላር ለባለቤቱ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሴኪዩሪቲ ክፍል ባልደረባ ፍሬዘር በቀለ ወድቆ ያገኙትን 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለባለቤቱ አስረከቡ፡፡

ገንዘቡን አቶ ፍሬዘር ሕዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከመንገደኛ ወድቆ ማግኘታቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡

ግለሰቡ በኢትዮጵያዊ ጨዋነትና ሲቀጠሩ በገቡት ቃል መሰረት አየር መንገዱ የሚመራበትን መርህና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሙያዊ ታማኝነታቸውን በብቃት መወጣታቸውንም አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እና ሥነ-ምግባር የተላበሰ የደንበኞች አገልግሎት ለመስጠት ሁሌም እንደሚተጋ ነው በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያስታወቀው፡፡

01/12/2024
01/12/2024
01/12/2024

ኅዳር ጽዮን የሚከበረው በምን ምክንያት ነው? | መምህር ዘበነ ለማ

30/11/2024

BUMANEW
Photo
And
Advertising

Photo BUMANEW 21 3 17ec.
30/11/2024

Photo BUMANEW 21 3 17ec.

Address

Addis Ababa
BMGONELOVE

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Biruk city taxi service posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Biruk city taxi service:

Share

Category