14/05/2026
አራተኛው ዙር በረከት የሚገኝበት_መንፈሳዊ_ጉዞ ወደ ቅድስት_አርሴማ_ሀገር_አርሜንያ!
ሲምባ አስጎብኝና የጉዞ ወኪል ወደ ቅድስት አርሴማ በሐምሌ 6 በእለቷ ቀኗ የከበረው አጽሟ ያረፈበትን ገዳም፡ እጅግ አስደናቂው ኢየሱስ ክርስቶስን ለንጊኖስ የወጋበት ጦር፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርሜንያ ለ15 ዓመታት የተጣለበት ጉድጓድ: የኣራራት ተራራ እና ሌሎችንም መካነ ቅዱሳን የምንሳለምና በረከታቸውን የምንሳተፍ ይሆናል። ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት የተቀበለችበት ጧፍ አብርተን ጸሎተ ማርያም አድርሰን እንማጸያታለን፣እንባረክበታለን!
ጉዞው የሚያካትተው
ለ 6 ቀናት/ 5ምሽቶች ፤ ሙሉ የሆቴል ወጭ ፥ምግብ፥ የአውሮፕላን ትኬትን፥ ቪዛ ፥የምድር ትራንስፖርት ፥ድንቅ አሪሜኒያ አስደናቂ ገዳማትንና መካነ ቅዱሳንን እንመለከታለን!
ለጉዞ ምዝገባ ጀምረናል ፥ ላሉን ውስን ቦታዎች ቀድመው ይመዝገቡ
የመነሻ ቀናት፡-
ከሐምሌ 2 - 8 / 2018
July 9 – 15 / 2026
ለተጨማሪ መረጃ ቢሮ: +251 116 62 29 22
ሞባይል +251 988 383838, +251 953 44 40 00(WhatsApp and Telegram)
Email: [email protected]
[email protected]
www.simbatoursethiopia.com
ሼር በማድረግ መልእክቱን አዳርሱ!
See less