Alrayan Hajj & Umrah Services

Alrayan Hajj & Umrah Services At Alrayan, we specialize in organizing Hajj and Umrah pilgrimages to the Holy Cities of Makkah and Madinah.

በጋራ፣ መካን እና መዲናን መጎብኘትን ቀላል፣ ፈጣን እና የበለጠ መንፈሳዊ ብልጽግና ለማድረግ እንስራ።
የሳዉዲ ሐጅ እና ዑምራ ሚኒስተር የዑምራ ፋቃድ 103308 የሐጅ ፋቃድ 18640
Together to make visiting the Holy House of Allah easier, faster and at all times. "🕋 ታማኝ አጋርዎ ለሀጅ እና ዑምራ 🕌በ አልራያን ልዩ ሀጅ እና ዑምራ ጉዞዎችን ወደ መካ እና መዲና ቅዱሳን ከተሞች በማዘጋጀት ላይ ነን። በአመታት ልምድ፣ ሰላማዊ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና በመንፈሳዊ የበለጸገ ጉዞ እናረጋግጣለን።


Your Trusted Partner for Hajj and Umrah. With years of experience, we ensure a smooth, safe, and spiritually enriching journey.

 !!ከወራቶች ሁሉ አሏህ የመረጠው፡ፀጋና ደረጃን አግዝፎ የሰጠው፡ረመዷናችን ተጉዞ እዚህ ደርሷል፡አልሀምዱ ሊላሒ ብዙ ቀልብ ርሷል፡ብዙወች ነበሩ ከእውነት የራቁ፡በረመዷን ሰበብ ተውሒድን አወቁ...
20/03/2025

!!

ከወራቶች ሁሉ አሏህ የመረጠው፡
ፀጋና ደረጃን አግዝፎ የሰጠው፡
ረመዷናችን ተጉዞ እዚህ ደርሷል፡
አልሀምዱ ሊላሒ ብዙ ቀልብ ርሷል፡

ብዙወች ነበሩ ከእውነት የራቁ፡
በረመዷን ሰበብ ተውሒድን አወቁ፡
ከቢዲዐ ፀድተው በሱና ደመቁ፡
በሰላም በደስታ በፍቅር አዳርሶን፡
በፍትህ በፀጋ በእዝነት ደባብሶን፡
ከክብር ማማ ላይ በአምልኮ አድርሶን፡
መሔጃው ደረሰ ብዙ ፀጋ አቅምሶን፡

ለይለተል ቀድርን ነቅተን እንጠብቃት፡
ለይሉን ሳንተኛ በአምልኮ እናድምቃት፡
እንቅልፍ ሳንተኛ በሞራል በንቃት፡
መስፈርቷን ጠብቀን በደስታ በብቃት፡

በላጭ የሆነችው ከአንድ ሽ ወራት፡
ያች የድል ጭራ የአማኞች ብስራት፡
አላህ በቁርአን የተናገረላት፡
ነብዩ በሀዲስ ብዙ ያወሩላት፡
ቀደምቶች በጉጉት የሚጠባበቋት፡
እርሷን በመናፈቅ በክብር ያላቋት፡

የለይለተል-ቀድር ታላቅ ነው ሚስጥሩ፡
ሚንዳው በርካታ ነው አያልቅም በቁጥሩ፡
በዚህች ቀን ብዙ ነው የሚሰራው ነገር፡
የአሏህ ቃል በቂ ነው እኔ ምን ልናገር፡

ኸይሩን ሚን አልፊ ሸህር ብሎ ያደመቃት፡
ከቀናቶች መርጦ ለብቻ ያላቃት፡
አማኙ በጉጉት የሚጠባበቃት፡
አሏህ ይወፍቀን እኛም እናግኛት፡
ናፍቃን እንዳትቀር እንድህ ስንመኛት፡
እርሷን በመገጠም ጌታችን ያግራልን፡
ዱአችንን ሰምቶ በኛ ላይ ያምጣልን፡

የአርሹ ባለቤት አዛኙ ጌታችን፡
ኸይሩን ሚን አልፊ ሸህር ይገጠም ህዝባችን፡
ቀሪወቹን ቀናት እንበል ሽርሽር፡
በተሀጁድ ታጥቀን የተቅዋን ሚኒሽር፡
በኢባዳ እንበርታ ሙስሊሙ ያዝ አብሽር፡
በአስሮቹ ቀናት አሽረል አዋኺር፡
!! ☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

በረመዳን ቁርኣንን ለማክተም1) አንድ ግዜ ለማክተምፈጅር (ሱብሒ) ላይ 4 ገጽ መቅራት፣ዝሁር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣አሱር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣መጝሪብ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣ዒሻእ ላይ 4 ገጽ መ...
01/03/2025

በረመዳን ቁርኣንን ለማክተም
1) አንድ ግዜ ለማክተም
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 4 ገጽ መቅራት፣

2) ሁለት ግዜ ለማክተም
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 8 ገጽ መቅራት፣

3) ሶስት ግዜ ለማክተም፥
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 12 ገጽ መቅራት፣

4) አራት ግዜ ለማክተም፥
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 16 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ ገጽ 16 መቅራት፣

5) አምስት ግዜ ለማክተም፥
ፈጅር (ሱብሒ) ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዝሁር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
አሱር ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
መጝሪብ ላይ 20 ገጽ መቅራት፣
ዒሻእ ላይ 20 ገጽ መቅራት!!
||

ረመዳን የቁርኣን ወር ነው።
ከአምስት ግዜ በላይ ብናከትምም በጣም ተወዳጅ ነው።

ምናልባት ይህ ፕሮግራማችን አንድ ቀን ወይም በሆነ ሰአት ላይ በተለያዬ ምክንያት ቢያልፈን፣
ከሌላኛው ቀን ወይም ግዜ ማካካስ መቻል አለብን።
ረመዳናችንን አላህ ይቀበለን☀️
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

14/02/2025

📿 ጁምዐ ሙባረክ
ቪዛ, ንግድ ቪዛ እንዲሁም በተለያየ ሁኔታ ወደ ሳዉዲ ሱሄዱ ሆቴል ካስፈለጋቹ እኛን በቀጥታ ለማግኘት ☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

3 Ramadan Reminders to Keep in MindRamadan monthPatience and Gratitude:Embrace the challenges of fasting with patience,k...
12/02/2025

3 Ramadan Reminders to Keep in Mind
Ramadan month

Patience and Gratitude:

Embrace the challenges of fasting with patience,
knowing that every struggle is rewarded. Take a moment
each day to express gratitude for the blessings in your life.

Focus on Spiritual Growth:

Set aside moments throughout the day for prayer, Quran
recitation, and introspection. Reflect on your actions, seek forgiveness, and strive to become a better version of yourself.

Community and Unity:

Ramadan is a time for unity and community. Reach out to
friends, family, and neighbors to strengthen bonds and foster
a sense of belonging. 📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

An infographic for Umrah travelers. ለኡምራ ተጓዦች የሚሆን የchecklist-style.🔹 ኢራም አልባሳት 👕🔹 የጉዞ ሰነዶች 🛂🔹 ጸሎት አስፈላጊ ነው 📿🔹 ምቹ ጫማ 👟🔹 ...
11/02/2025

An infographic for Umrah travelers.
ለኡምራ ተጓዦች የሚሆን የchecklist-style.
🔹 ኢራም አልባሳት 👕
🔹 የጉዞ ሰነዶች 🛂
🔹 ጸሎት አስፈላጊ ነው 📿
🔹 ምቹ ጫማ 👟
🔹 መድሃኒቶች 💊 https://linktr.ee/alrayanumrahandhajj
📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

🌙✨ Jumma Mubarak! May this blessed day bring you peace and endless blessings. 🕌💖📿 May the light of faith and rain of ser...
07/02/2025

🌙✨ Jumma Mubarak! May this blessed day bring you peace and endless blessings. 🕌💖
📿 May the light of faith and rain of serenity fill your heart. 🌿🤲

📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿من كان آخرُ كلامِهِ لا إله إلا اللهُ دخلَ الجنةَ﴾“የመጨረሻ ንግግሩ ላኢላሃኢለላህ (ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የ...
06/02/2025

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من كان آخرُ كلامِهِ لا إله إلا اللهُ دخلَ الجنةَ﴾
“የመጨረሻ ንግግሩ ላኢላሃኢለላህ (ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም) የሚለው ቃል የሆነ ጀነት ገባ።”
(አቡ ዳውድ ዘግበውታል፡ 3116)

📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ اقْرَؤُوا القُرْآنَ فإنَّه يَأْتي يَومَ القِيامَةِ شَفِيعًا لأَصْحابِهِ“ ቁርዓንን አንብቡ ፤ በቂያማ ቀን ለባልደረቦቹ...
04/02/2025

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

اقْرَؤُوا القُرْآنَ فإنَّه يَأْتي يَومَ القِيامَةِ شَفِيعًا لأَصْحابِهِ

“ ቁርዓንን አንብቡ ፤ በቂያማ ቀን ለባልደረቦቹ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣል ። ”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል : 804

✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት...
31/01/2025

✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት ወቅት።

ውዱ ነቢይ እንዲህ ብለዋል፦

(يَوْمُ الجُمُعة ثِنْتَا عَشْرَةَ سَاعَةً ، لاَ يُوجَد فِيهَا عَبْدٌ مُسْلِمٌ يَسْأَلُ الله شَيْئاً إِلاَّ آتَاهُ إِيَّاهُ ، فَالْتَمِسُوهَا آخِرَ سَاعَةٍ بَعْدَ العَصْر)
رواه أبو داود (1048) والنسائي (1389) ، وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " ، والنووي في "المجموع" (4 / 471) .

📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

ላንተም አምሳያውን ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ (ما مِن عَبْدٍ مُسْلِمٍ يَدْعُو لأَخِيهِ بظَهْرِ الغَيْبِ، إلّا قالَ المَلَكُ: ولَكَ بمِث...
30/01/2025

ላንተም አምሳያውን

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

(ما مِن عَبْدٍ مُسْلِمٍ يَدْعُو لأَخِيهِ بظَهْرِ الغَيْبِ، إلّا قالَ المَلَكُ: ولَكَ بمِثْلٍ)

“አንድ ሙስሊም ባሪያ ወንድሙ በሌለበት (አስታውሶ) በሩቅ ዱዓ ያደረገለት እንደሆነ መላኢካው ላንተም አምሳያውን ይለዋል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2732
📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

☑️ ተውሂድና እስቲግፋር አጥብቀህ ያዝ📍ኢብኑ ተይሚያ "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።«እስቲግፋር ከታላላቅ መልካም ምንዳዎች ውስጥ አንዱ ነው። በንግግሩ፣ በተግባሩና በሪዝቁ ላይ ጉድለት የ...
28/01/2025

☑️ ተውሂድና እስቲግፋር አጥብቀህ ያዝ

📍ኢብኑ ተይሚያ "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።

«እስቲግፋር ከታላላቅ መልካም ምንዳዎች ውስጥ አንዱ ነው። በንግግሩ፣ በተግባሩና በሪዝቁ ላይ ጉድለት የተሰማውና የቀልቡ መገለባበጥ ያስተዋለ ሰው ተውሂድና እስቲግፋር አጥብቆ ይያዝ።»

📚الفتاوى (١١/ ٦٩٨)

📌 ለማንኛውም ጥያቄዎ
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

«ጁምአ ቀን ላይ ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምአዎች መሀከል ብርሀን ያበራለታል»።ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻓﻲ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔِ ﺃﺿﺎﺀ ﻟﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻨﻮﺭِ ﻣﺎ ﺑﻴﻦ ﺍ...
24/01/2025

«ጁምአ ቀን ላይ ሱረተል ካህፍን ያነበበ ሰው በሁለቱ ጁምአዎች መሀከል ብርሀን ያበራለታል»።
ﻣﻦ ﻗﺮﺃ ﺳﻮﺭﺓَ ﺍﻟﻜﻬﻒِ ﻓﻲ ﻳﻮﻡِ ﺍﻟﺠﻤﻌﺔِ ﺃﺿﺎﺀ ﻟﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻨﻮﺭِ ﻣﺎ ﺑﻴﻦ ﺍﻟﺠﻤُﻌَﺘَﻴﻦ
📒ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎﻣﻊ: (6470) 📌 ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

«ከሱረቱል ካህፍ መጀመሪያ አስር አንቀፆችን የሸመደደ ሰው ከደጃል ተጠበቀ»።ﻣﻦ ﺣﻔِﻆ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺃﻭﻝِ ﺳﻮﺭﺓِ ﺍﻟﻜﻬﻒ، ﻋُﺼِﻢَ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَّﺟَّﺎﻝِ. ምንጭ:-📒ሰሒሁ...
23/01/2025

«ከሱረቱል ካህፍ መጀመሪያ አስር አንቀፆችን የሸመደደ ሰው ከደጃል ተጠበቀ»።
ﻣﻦ ﺣﻔِﻆ ﻋﺸﺮَ ﺁﻳﺎﺕٍ ﻣﻦ ﺃﻭﻝِ ﺳﻮﺭﺓِ ﺍﻟﻜﻬﻒ، ﻋُﺼِﻢَ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَّﺟَّﺎﻝِ.

ምንጭ:-📒ሰሒሁ ሙስሊም (809) 📌 ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

22/01/2025

8ቱ የጀነት በሮች
ዑመር ኢብኑል ኸጣብ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ
መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
“ውዱእ በስትክክል አድርጎ አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢል አሏህ ወህዳሁ ላ ሻሪክላህ ፣ ወአሽሀዱ አና ሙሀመድን አብዱሁ ረሱሉሁ (ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለሁ፣ አጋርም የሌለው ጌታ ነው፣ ሙሐመድም የሱ ባሪያና መልእክተኛ መሆናቸውን እመሰክራለሁ) ያለ ሰው ስምንቱ የጀነት በሮች ይከፈቱለታል በፈለገውም ይገባል።"

[ሳሂህ ሙስሊም 234]

1. ባብ አስ-ሰላት
2. ባብ አል-ጂሃድ
3. ባብ አስ-ሰደቃህ
4. ባብ አር-ራያን
5. ባብ አል-ሃጅ
6 ባብ አል-ካዚሚን አል-ጋይዝ ዋል አፊና አኒን ናስ,
7. ባብ አል-ኢማን
8. ባብ አል-ዚክር

📌 ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

18/01/2025

ቪዛ፣ ሆቴል፣ ትራንስፖርት፣ ዚያራ፣ የዳዕዋ ፕሮግራም እና ሌሎችም
ልዩ ተግባራት፡- የተለያዩ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት ፣ የተራራ ጉዞ እና ብዙ ተጨማሪ ተግባራት ይኖሩናል::
~ በዚህ ደማቅ የኡምራ ጉዞ ከሚወድዋቸዉ ጋር የማይረሱ ጊዜያትን በመካ እና በመዲና ያሳልፉ::
🕋🤲 ያማረ የኡምራ ጊዜ ከእኛ ጋር ያሳልፉ

📌 ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

It was narrated from Abu Hurairah that: The Prophet (ﷺ) said: "Whoever catches up with a rak'ah of Jumu'ah prayer has ca...
17/01/2025

It was narrated from Abu Hurairah that: The Prophet (ﷺ) said: "Whoever catches up with a rak'ah of Jumu'ah prayer has caught up with it." Sunan an-Nasa'i 1425 خْبَرَنَا قُتَيْبَةُ، وَمُحَمَّدُ بْنُ مَنْصُورٍ، - وَاللَّفْظُ لَهُ - عَنْ سُفْيَانَ، عَنِ الْزُّهْرِيِّ عَنْ أَبِي سَلَمَةَ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ مَنْ أَدْرَكَ مِنْ صَلاَةِ الْجُمُعَةِ رَكْعَةً فَقَدْ أَدْرَكَ ‏"‏ ‏.‏ ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

☞ካዕባ ቂብላ ነው ፡☞ቂብላ ማለት በስግደት ወቅት ሙስሊሞችፊታቸውን የሚያዞሩበት አቅጣጫ ማለት ነው።ሁሉም ሙስሊም ሲሰግድ ወደ ካዕባ አቅጣጫ ይዞራል::እንጂ ካዕባውን አያመልከውም ፡፡ምናመልከ...
16/01/2025

☞ካዕባ ቂብላ ነው ፡
☞ቂብላ ማለት በስግደት ወቅት ሙስሊሞች
ፊታቸውን የሚያዞሩበት አቅጣጫ ማለት ነው።
ሁሉም ሙስሊም ሲሰግድ ወደ ካዕባ አቅጣጫ ይዞራል::
እንጂ ካዕባውን አያመልከውም ፡፡
ምናመልከው ሆነ የምንሰግድለት ለሃያሉ ፈጣሪያችን ☞ለአላህ (ሱ.ወ) ብቻ
ነው፡፡
አላህ ሱ.ወ በተከበረው ቃሉ በሱረቱል አል-በቀራህ ላይ እንዲህ ይለናል
«የፊትህን ወደ ሰማይ መገላበጥ
በእርግጥ እናያለን፡፡ ወደምትወዳትም ቂብላ
እናዞርሃለን፡፡ ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ (ወደ ካዕባ) አግጣጫ
አዙር፡፡ የትም ስፍራ ብትኾኑም (ስትሰግዱ) ፊቶቻችሁን
ወደርሱ አቅጣጫ አዙሩ፡፡ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት እርሱ ከጌታቸው
ሲኾን እውነት መሆኑን ያውቃሉ። አላህም ከምትሠሩት ሥራ ዘንጊ
አይደለም፡፡ (ሱረቱል አል-በቀራህ
ምዕ.ቁ.144) 📌 ለግለሰብም ሆነ ለድርጅቶ ስለ ኡምራ ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ካሎት እንዲሁም አስተያየትዎ በሚከተሉት አድራሻዎች ያግኙን
☎️+251947999990 /+251933444400
📍 ቦሌ ፍሬንድሺፕ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304/4 በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::
አልረያን ሀጅና ኡምራ አገልግሎት

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 16:30
Tuesday 09:00 - 16:30
Wednesday 09:00 - 16:30
Thursday 09:00 - 16:30
Friday 09:00 - 16:30
Saturday 09:00 - 12:30

Telephone

+251947999990

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Alrayan Hajj & Umrah Services posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Alrayan Hajj & Umrah Services:

Share