10/07/2023
ጉዞ ወደ ታላቁ ደብረሊባኖስ ገዳም ሐምሌ 9/2015 ዓ.ም።
ኑ አብረን እንሳለም!
አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ከጌታ ቃል ክዳን የተቀበሉበት፣ ደማቸውን ባፈሰሱበ፣ መከራና ፈተና ባሳለፉበት የበረከት ስፍራ
#ኑ አብረን እንሳለም!
አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት የተሰጣቸው ቃል ክዳን ያልጎደለባቸው አሁንም ገድላቸው በምነበብበት ጽላታቸው በተቀረፀበት ታአምራትን ያደርጋል። ይልቁንም ገድላቸውንም በፈፀሙበት በታላቁ ደብረሊባኖስ ገዳም ድውያን ይፈወሳሉ፣ አጋንንት ይወጣሉ፣ የተራቡ ይጠግባሉ፣ ከ 8000 ያላነሱ አባቶች እናቶች የነገዋ ቤተክርስቲያን ተረካብዎች የአብነት ትምህርት ዘማ ይማሩበታል።
#ኑ አብረን እንሳለም!
ወደ አባታችን እንጋዝ ፀበሉን ተጠምቀን፣ እምነት ተቀብተን፣ መስቀሉን ተሻሽተን በረከት ይዘን እንመለስ!
መነሻ:- መክስኮ ሸበለ ሆተል ፍት ለፍት
ከ ንጋቱ 12:00 ሰዓት,
ይህ ታላቅ የበረከት ጉዞ እንዳያመልጦት
አሁኑኑ ይደውሉልን!
#09 45 49 82 06
#09 85 41 59 61
ከላይ ባለው ቁጥር በ telegram በ whatsapp እንድሁም በ imo ያገኙናል ።
በተጨማር ከታች ባለው ልንክ የ telegram ጉሩፓችንን በመቀላቀል ተጨማሪ መረጃ እንድሁም ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ማንሳት ትችላላችሁ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Asme Tour Service
https://t.me/asmetourservice