11/06/2026
ደብረ ከርቤ አባ ያዕቆብ ገዳም – የታሪክ፣ የእምነትና የቅርስ መዝገብ
=====================================
#ከደሴ ከተማ 185 ኪ.ሜ እና ከወግዲ ከተማ 3 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ደብረ ከርቤ አባ ያዕቆብ ገዳም ከኢትዮጵያ ጥንታዊ የእምነትና የቅርስ መዳረሻዎች አንዱ ነው። በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአቡነ ያዕቆብ የተመሠረተው ይህ ገዳም በዓለት ተቦርቦሮ የተሠራ ድንቅ ፍልፍል ዋሻ ሲሆን፣ ሁለት ታላላቅ በሮች፣ ሦስት ቅኔ ማህሌቶች፣ ቅድስትና መቅደስ ያሉት እጅግ ልዩ የሆነ ታሪካዊ ቅርስ ነው።
#ገዳሙ ለብዙ ዘመናት ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊና ማህበራዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት የጥገናና የመዳረሻ ልማት ድጋፍ ያስፈልገዋል። በተጨማሪም አፄ ዘርዓ ያዕቆብ “መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ” የሚለውን ትዕዛዝ ለማስፈጸም በወግዲ መስቀለኛ አምባ ለሦስት ወራት መቆየታቸው የስፍራውን ታሪካዊ ክብር ያጎላል።
#የካቲት 5 ቀን በየዓመቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የገዳሙ በዓል ብዙ ምዕመናንና ጎብኚዎችን ይስባል።
ጥሪ ለአጋርና ባለድርሻ አካላት:-
@ይህ ውድ ቅርስ ለትውልድ እንዲተላለፍ የመዳረሻ መንገድ፣ የመረጃ ማዕከል፣ የእንግዳ ማረፊያና የቅርስ ጥበቃ ልማቶች እንዲከናወኑ የመንግሥት ተቋማት፣ የግል ድርጅቶች፣ ልማት አጋሮችና በጎ ፈቃደኞች እንዲሳተፉ ጥሪ እናቀርባለን።
ቱሪስቶችና ጎብኚዎች ሆይ!
የተፈጥሮ ውበት፣ የጥንት ሥነ-ሕንፃ ጥበብ፣ የመንፈሳዊ ታሪክና የባህል ሀብት በአንድ ስፍራ ለማየት ወደ ደብረ ከርቤ አባ ያዕቆብ ገዳም ይምጡ። የኢትዮጵያን የተደበቀ የቅርስ ሀብት ይጎብኙ፣ ይወቁ፣ ያስተዋውቁ!
“ቅርሳችንን እንጠብቅ፤ ለዓለም እናስተዋውቅ!”
ደቡብ ወሎ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ
Debre Kerbe Aba Yaekob Monastery – A Treasure of Faith, History and Heritage
=====================================
185 km from Dessie City and only 3 km from Wagdi Town, Debre Kerbe Aba Yaekob Monastery is one of Ethiopia’s most remarkable spiritual and historical heritage destinations.( Established in the 4th century by the hermit saint Abune Yaekob, the monastery is a unique rock-hewn cave structure featuring two grand entrances, three Qine Mahlets, a Holy Sanctuary, and a sacred inner chamber carved from solid rock.
centuries, the monastery has served as a center of faith, culture, and community life. Today, this invaluable heritage site requires restoration and tourism destination development support to preserve its legacy for future generations.
monastery is also linked to Emperor Zara Yaqob, who is believed to have stayed in Wagdi’s Meskelegna Amba for three months while carrying out his historic mission regarding the Holy Cross. This association further enhances the site's historical significance.
year on Yekatit 5, the monastery celebrates its annual feast with great spiritual and cultural splendor, attracting pilgrpilgrims
visitors from across Ethiopia.
Call for Partners and Stakeholders:-
We invite government institutions, development partners, private investors, heritage conservation organizations, and community stakeholders to support accessibility improvements, heritage conservation projects, visitor facilities, and tourism infrastructure development. Together, we can preserve this priceless heritage and transform it into a world-class cultural and spiritual destination.
Dear Tourists and Travelers:-
&Discover the beauty of nature, ancient rock-hewn architecture, spiritual history, and living culture in one extraordinary destination. Visit Debre Kerbe Aba Yaekob Monastery and experience one of Ethiopia’s hidden heritage treasures. Your visit helps preserve history while creating sustainable opportunities for local communities.
“Preserve Our Heritage, Promote It to the World!”
South Wollo Zone Culture, Tourism and Sport Department