08/04/2026
ሊንክ ትራቭል የውል እድሳት አከናወነ።
በመዲና ከተማ ፣ ከMarch 30-April 1 2026 "ኡምራ እና ዚያራህ ፎረም" ከተጓዳኝ ኤግዚቢሽን ጋር የሀጅ እና ዑምራ ሚኒስቴር ከሁጃጆች ልምድ ፕሮግራም ጋር በመተባበር በተወዳጇ መዲና በማከናወን ላይ ይገኛል።
ሊንክ ትራቭል በሀገራችን ኢትዮጵያ በኡስታዞች የሚመራ የኡምራ ፓኬጆችን በማዘጋጀት የመጀመሪያው ድርጅት ከመሆኑም በላይ በ ዘንድሮም አመት ማለትም በ2018 ከሃገራችን ኢትዮጵያ በርካታ ተጓዦችን በዑምራና ዚያራ ይጓዙ ዘንድ ከፍተኛ ስኬትን ማስመዝገቡ ይታወቃል።
በመሆኑም በሳዑዲ አረቢያ በሐጅ እና ኡምራ ሚኒስትር ባዘጋጀው በመዲና ከተማ በተዘጋጀው ፎረም ላይ በመታደም ለቀጣዩ አመት ለመስራት ውል አድሷል።
ሊንክ ትራቭል ኤጀንት
አድራሻችን ቦሌ ዋናው መንገድ ትሮፒካል ሞል 4ተኛ ፎቅ
0942888886
0965888883