Bahir Dar all Around

Bahir Dar all Around Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Bahir Dar all Around, Tour Agency, Bahir Dar.

https://m.facebook.com/allbahirdar/photos/a.752477974786432.1073741828.747478901953006/1170383122995913/?type=3&_ft_=top...
19/03/2016

https://m.facebook.com/allbahirdar/photos/a.752477974786432.1073741828.747478901953006/1170383122995913/?type=3&_ft_=top_level_post_id.1170383122995913%3Atl_objid.1170383122995913%3Athid.747478901953006%3A306061129499414%3A69%3A0%3A1459493999%3A5538868553776506872

በአማራ ክልል የሆቴሎች ደረጃ ምደባ ይፋ ሆነ።
በክልሉ ለምዘና ከቀረቡ 58 ሆቴሎች 12ቱ የኮከብ ደረጃን እንዳገኙ ተገልጿል።
የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከአለም አቀፉ የቱሪዝም ድርጅት ጋር በመሆን በክልሉ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ሲያካሂዱት የነበረው ምዘና ውጤት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
በዚህም ለምዘናው ከቀረቡት ሆቴሎች መካከል ከቀረቡት መስፈርቶች አብዛኛውን ቢያሟሉም የእሳት አደጋ መከላከያ እና የጤና ማረጋገጫ ባለማቅረባቸው ደረጃ አልተሰጣቸውም።
19ኙ ደግሞ ከ30 በታች ውጤት በማስመዝገባቸው ከደረጃ በታች ናቸው ተብለዋል።
የእሳት አደጋ መከላከያ፣ ጤና ጉዳዮችንና በዘርፉ ብቁ የሰው ሀይል አሟልቶ መገኘት በሚኒስቴሩ ለሆቴሎች ምዘና ከተቀመጡት መስፈርቶች መካከል ናቸው።
በምዘናው ባሀርዳር የሚገኘው አቫንቴ ብሉናይል ሆቴል የአራት ኮከብ ደረጃን ያገኘው ብቸኛው ሆቴል ሆኗል።
እንዲሁም በባህርዳር የሚገኙት ቤማስ ሆቴል፣ አዲስ አምባ ሆቴል፣ ራሃን ሆቴል እና በጎንደር የሚገኙት ፍሎሪዳ ኢንተርናሽናል ሆቴል፣ ጃንተከል ሆቴል እና ጎንደር ላንድ ማርክ ሆቴል የባለ ሶስት ኮከብ ደረጃን አግኝተዋል።
የባህርዳር ፓፒረስ ሆቴልን ጨምሮ በጎንደር የሚገኙት ታየ በላይ ሆቴል፣ ኤጅ ሆቴል፣ ጉሃ ሆቴል እና ቋራ ሆቴሎች ደግሞ የባለ ሁለት ኮከብ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ አወቀ እንየው ለሆቴሎች የሚደረገው ምዘናና ደረጃ የመስጠቱ ሂደት ቀጣይነት ይኖረዋል ብለዋል።
source: FBC

29/12/2015

Address

Bahir Dar

Telephone

+251913401453

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bahir Dar all Around posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category