01/10/2021
* በፌደራል መንግስት የተዝረከረከ እና አንድነት በሌላቸዉ አመራር ችግር ህዝባችን በርሀብ እና በመድሀኒት እጥረት እየተሰቃየ ከፊት ለፊት ሞት ጋር ተፋጦ እየተሰቃየ ይገኛል!!!!!
*የኢትዬጵያ ቀይ መስቀል በማንኛዉም የኢትዬጵያ ክልል ከተሞች ችግር ሲያጋጥም
ኘ በመድሀኒት እና በምግብ በአልባሳት ሰብአዊ እርዳታ ግባር ቀደም የነበረ ድርጅት ሰሜን ወሎ ሰብአዊ እርዳታ እና መድሀኒት ይዞ መግባት ያልቻለዉ ???????!
*አሁን ህዝባች በርሀብ እና በመድሀኒት እጦት
እየሞተ ይገኛል ስለዚህ ለፌደራል መንግስት አካባቢያችንን ከጦርነት ቀጠና ነፃ ያዉጣልን!!!!!!!!
* የኢትዬጵያ ቀይ መስቀል በአስቸኳይ ወደ አካቢያችን በምግብና በመድሀኒት እጥረት ለሚሰቃየዉ ህዝባችን እንዲታደግልን !!!!!!
*ሁላችንም ድምጻችንን እናሰማ ሸር
እናድርግ ፍትህ ለሰሜን ወሎ 😢😢😢😢😢