ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ / Mahbere St.Philpos

ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ / Mahbere St.Philpos “መኑ ያርእየነ ሠናይቶ? - በጎውን ማን ያሳየናል?” መዝ ፬፥ ፮
«ንእምሮሙ አበዊነ ቅዱሳን ወመካኒሆሙ ይቄድሶ ለሰብእ» This page is created in the name of St. Philip the Deacon.
(2)

And We have several Spiritual Tours in the Memorial of St.

05/31/2026

የንግሥ ጉዞ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም [አዳርና ደርሶመልስ]
❖ በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል።

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ!

❖ ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር

ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

2) ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ሰኔ 5 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ሰኔ 7
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር

❖ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»

❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

#ሚጣቅ #አማኑኤል #መንፈሳዊ #ጉዞ
#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ኦርቶዶክሳዊ #የነግሥ #በዓል

05/27/2026

የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
❖ እንባችሁ የሚታበስባት፣ ጸሎታችሁ የሚሰማባት፣ ጥያቄያችሁ የሚሰማባት ድንቅ ገዳም ናት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር

❖ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር
* መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር

2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር

ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #መንፈሳዊ #ጉዞ

ኦርቶዶክሳዊ ንጻሬ
Ghion Maleda ግዮን ማለዳ

05/26/2026

ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር
* መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር

❖ የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር

2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር

ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

05/17/2026

አምላከ አበው ፍጻሜሽን ያሳምረው!!!

05/16/2026

በዓለ ዕርገትን በምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል

* መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

❖ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር

ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር

❖ ጻድቃኔ ማርያም ከእመጓ ቅ.ዑራኤል ጋር
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር

2) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር

3) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር

ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

05/13/2026

ለበዓለ ዕርገት የንግሥ ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
✥ መነሻ ግንቦት 11
✥ መመለሻ ግንቦት 14
✥ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 4800 ብር

አስተውሉ! ጌታችን በቦታው ላይ፦
👉🏾 “ስፍራውን የረገጠ ወንድ የ40ቀን ሴት የ80ቀን ንጹሕ አደርገዋለሁ፤
👉🏾 እስከ ዕለተ ምጽዓት ቦታው በከሃዲያን አይጠፋም፤
👉🏾 የማልምረውን ስፍራውን አላስረግጠውም፤
👉🏾 በዚህ ሥፍራ የለመነኝን አልነሳውም የጠየቀኝን አልከለክለውም፤
👉🏾 በሞተ ጊዜ ሲዖልን አያያትም፤ በደረቴ አቅፌ ባሕረ እሳትን አሻግረዋለው።” ብሎ ለቅ/ዑራኤል ቃልኪዳን ሰጥቶበታል።

✥ 👉🏾 ጌታችን በወንጌል፦ “የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው። እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።” ማቴ ፲፫፥ ፲፮- ፲፯ እንዳለ እነዚህን ቅዱሳት መካናት በመሳለም ለመባረክ የታደለ ማን ነው?

✥✞✥ እመጓ ( እመ እጓል)
👉🏾 እመጓ ደብረ ቆጵሮስ ኢየሱስ ወቅ/ዑራኤል ገዳም በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር በመንዝ ማማምድር ወረዳ ውስጥ ከሞላሌ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል።

፩- ድንግል ማርያም ከልጅዋ ጋር በተሰደደች ግዜ የተቀመጠችበት ቦታ ነው፡፡

፪- ቦታውን በአረማይክ ቋንቋ እመጓ - የእኔና የአንቺ (የእናትና የልጅ) ሀገር ስም እራሱ ጌታችን ነው እመጓ ብሎ በአረማይክ ቋንቋ የሰየመው። እመእጓል ሲለው / ብሎታል።

፫- በቦታው 2 ተራራዎች አሉ።
👉🏻 ገሊላ (ክሊና) ተራራ፦ ይህ ተራራ እመቤታችን የተቀመጠችበትና ጌታችን ኢትዮጵያን አስራት ሀገር ትሁንሽ ብሎ ያረገበት ቦታ ሲሆን በተራራው ላይ በአየር ላይ የቆመ ድንጋይ ይታያል፤ በድንጋዩ ላይ ተወጥቶ 3 ግዜ ይዞራል።
👉🏻 ቆጵሮስ ተራራ፦ ይህ ተራራ ቅ/ዑራኤል የጌታን ደም የረጨበትን የብርሃን ጽዋ የሰወረበት፣ ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ 14 ቀን የተቀመጠበት ቅዱስ ተራራ ነው።

፬- በዚህ ቦታ ጌታችን ለቅ/ጊዮርጊስ ኢትዮጵያን አስራት ሀገርህ ትሁን ብሎ ቃልኪዳን እንደሰጠው የቦታው አባቶች ይናገራሉ።

፭- አፄ ይኩኖ አምላክ በአሳነፁት የቅዱስ ዑራኤል ቤተ መቅደስ ታቦተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስን አስገብተው ቅዳሴ ቤቱን ያከበሩት ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ናቸው፤ በቦታውም ላይ “የበረረ ወፍ የሰገረ ቆቅ አይገደልብሽ ሸሽቶ” ብለው በምሥጢር ገዝተዋል።

፮- ሊቁ አባታችን ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ ዐምደ ሃይማኖት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ቦታውን ባርኮ ማሕሌት ቆሞ ቀድሶ ቃልኪዳን ተቀብሎባታል።

፯- ደጋጎቹ ነገሥታት አጼ በዕደ ማርያም፣ አፄ ናዖድና አፄ ይኩኖ አምላክ በቦታው ሱባኤ ገብተው ጸሎታቸው ተሰምቶላቸው እጅ መንሻቸውን አበርክተውለታል።

፰- በአንድ ወቅት ፬ ቅዱሳን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ከቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም መጥተው ሦስቱ በታሪካዊው ሰደድኩላ ቅዱስ ሚካኤል፣ በቀስታት ቅ/ሚካኤልና በአደሌ ቅ/ሚካኤል ሲጸልዩ አንደኛው ጻድቅ ግን በእመጓ ቆላ በምትገኘው ምስአለ ማርያም ነው ተጋድሎውን ያደረገው።

፱- ቅዱስ መስቀሉን ወደ ኢትዮጵያ ያመጡት ፲ሩ ቅዱሳን ከነደቀመዛሙርቶቻቸው ከመስቀሉ ጋር ባመጡት በታቦተ ሚካኤል እየቀደሱ ለ14 ቀን ቆይተውበታል።

፲- በቦታው ላይ ዋሻዎች አሉ።
በዋሻው ውስጥ፦ (የድንግል ማርያም የእጅዋ አሻራ በድንጋይ ታትሞ) ይታያል።
👉🏽 ያልፈረሰ፣ ያልበሰበሰ ክንፍ ያላቸው አፅመ ቅድሳን አጽም ይታያል
👉🏽 የድንግልና የልጅዋ ልብስ እንዳለ ይነገራል።

፲፩- በዚሁ አካባቢ በስእለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ማርያም ገዳም ውስጥ ቅ/ዑራኤል በክንፉ በጠረገው ቦታ ላይ የእመቤታችን ቤተክርስቲያን ታንፆበታል፤ በዚች ቤተ ክርስቲያን አጼ ናዖድና ሌሎችም አበው ስዕለታቸው ስለሰመረላቸው ገዳሟ ምስዓለ ማርያም እየተባለችም ትጠራለች።

☞ የቦታው ቃልኪዳን፦ ጌታችን "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ ትውልደ ዘሩን እባርከዋለሁ እምረዋለሁም፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!

🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ዋሻ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ እመጓ ቅ/ዑራኤል፣
→ ጻድቃኔ ማርያም፣
→ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣
→ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው።

✥ መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
✥ መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!!
{አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው}

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

👉🏽 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት መ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በማስገባት ደረሰኙን (Screenshot) በቴሌግራም መላክና በጉዞውም ቀን ይዞ መምጣት።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABISETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...

✥ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

05/12/2026

ለመለኮት በሚታይ ገንዘብ በሚወሰንም ገንዘብ ደረትና ፊት የኋላም ጀርባ ያለው አይደለም በነደ እሳት የተሸፈነ ነው እንጂ። ነደ እሳት ግን እርሱ ነው። መለኮትስ ንጹህና ጽሩይ ብሩህም ነው።

የላከ አብን በሕላዌ አባት እንደሆነ እናምናለን የተላከ ወልድንም በሕላዌ ወልድ እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ መንፈስ ቅዱስንም በሕላዌ መንፈስ ቅዱስ እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ እግዚአብሔር ነው።

05/11/2026

ለበዓለ ዕርገት የንግሥ ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
✥ መነሻ ግንቦት 11
✥ መመለሻ ግንቦት 14
✥ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 4800 ብር

✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ።

👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!!

👉 እመጓ ( እመ እጓል) 👈
[ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣
✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣
✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣
✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣
✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣
✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣
✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣
✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣
✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣
✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣
✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤
✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣
✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው።

🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ዋሻ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ እመጓ ቅ/ዑራኤል፣
→ ጻድቃኔ ማርያም፣
→ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣
→ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው።

* መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!!
{አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው}

#ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

👉🏽 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት መ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በማስገባት ደረሰኙን (Screenshot) በቴሌግራም መላክና በጉዞውም ቀን ይዞ መምጣት።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABISETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

👉 ፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...

★ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

05/10/2026

ኦ እግዝእትዬ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን ፍትሕኒ እም ማእሠሩ ለሰይጣን። ባርክኒ ቀድስኒ ወአንጽኅኒ በከመ ባረክዮ ለቅዱስ ኤፍሬም ሦርያዊ ወለቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ ወለቅዱስ ሕርያቆስ ዘብህንሳ... ወለኩሎሙ ቅዱሳን ፍቁራንኪ።

👉🏾 "እማእሠረ ጌጋይ ፍትሕኒ ወላዲተ ክርስቶስ አምላክ: እምነ ሙቃሔ ጽኑዕ ወእማዕሠር ድሩክ: ከመ ፈታሕኪዮ ዮም ለማትያስ ላዕክ::"

በረከተ ፍቁር ወልድኪ ወአቡሁ ወመንፈስ ቅዱስ ይኅድር በላዕሌየ። ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም አሜን።

በግንቦት ወር ያሉን የጉዞ መርሐ ግብራት
1) ለበዓለ ዕርገት የንግሥ ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል

* መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር

✞❖✞ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 4
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 13

👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

አብራችሁን ልትጓዙ ለተመዘገባችሁ በሙሉ፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
ምዝገባ የምናጠናቅቀው ግንቦት 1 ስለሆነ በዚህ ዙር መሄድ የምትፈልጉና ያልተመዘገባችሁ ቀድማችሁ ተመዝገቡ!

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!!

3) ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12

4) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21

5) እመጓ ቅዱስ ዑራኤል ከጻድቃኔ ማርያም ንግሥ ጋር
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23

6) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 30 እሑድ ደርሶመልስ

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

05/08/2026

በግንቦት ወር ያሉን የጉዞ መርሐ ግብራት
1) ለበዓለ ዕርገት የንግሥ ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል

* መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር

✞❖✞ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው

2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 4
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 13
👉🏾 ማረፊያን ጨምሮ 28000 ብር

👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ

አብራችሁን ልትጓዙ ለተመዘገባችሁ በሙሉ፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
ምዝገባ የምናጠናቅቀው ግንቦት 1 ስለሆነ በዚህ ዙር መሄድ የምትፈልጉና ያልተመዘገባችሁ ቀድማችሁ ተመዝገቡ!

✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!!

3) ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12

4) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21

5) እመጓ ቅዱስ ዑራኤል ከጻድቃኔ ማርያም ንግሥ ጋር
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23

6) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 30 እሑድ ደርሶመልስ

ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ


Ghion Maleda ግዮን ማለዳ
ሰሜን ወሎ ሀገረስብከት ሚዲያ - North Wollo Diocese Media

Address

5540 Beverley Hills Drive
Columbus, OH
43213

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ / Mahbere St.Philpos posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ / Mahbere St.Philpos:

Share

Category